ዓባይ ባንክ 477ኛውን ቅርንጫፍ በወ/ሮ ኢትዮጵያ ታደሰ ስም በመሰየም ሥራ አስጀመረ

ዓባይ ባንክ 477ኛውን ቅርንጫፍ በወ/ሮ ኢትዮጵያ ታደሰ ስም በመሰየም ሥራ አስጀመረ

ዓባይ ባንክ አ.ማ. ለበርካታ ዓመታት የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ እንዲሁም የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሲያገለግሉ በቆዩት በወ/ሮ ኢትዮጵያ ታደሰ ስም የሰየመውን 477ኛ ቅርንጫፉን በአያት ጣፎ አካባቢ በመክፈት ሥራ አስጀምሯል።

ወ/ሮ ኢትዮጵያ ታደሰ ዓባይ ባንክ በስማቸው ቅርንጫፍ በመሰየም ለሰጣቸው አክብሮት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

ዓባይ ባንክ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ተደራሽነቱን በማስፋፋት ላይ ሲሆን አሁን ላይ የቅርንጫፎቹን ብዛት 477 አድርሷል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.