የኃዘን መግለጫ

የኃዘን መግለጫ

ዓባይ ባንክ አ.ማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት፣ የውጪ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ እና የድሬዳዋና ጅቡቲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በነበሩት ብጹዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር) እንዲሁም ብጹዕ አቡነ ባስልዮስ ሣልሳዊ እረፍት የተሰማውን ኃዘን ይገልጻል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.