Author: Abay (Administrator )

የካፒታል ገበያን አስመልክቶ ለዓባይ ባንክ የዳሬክተሮች ቦርድ እና ከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት ሥልጠና ተሰጠ
Post

የካፒታል ገበያን አስመልክቶ ለዓባይ ባንክ የዳሬክተሮች ቦርድ እና ከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት ሥልጠና ተሰጠ

ለዓባይ ባንክ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ እና ከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት የካፒታል ገበያን በተመለከተ በዛሬው ዕለት በሐያት ሪጀንሲ ሆቴል ከኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን በመጡ ከፍተኛ የካፒታል ገበያ ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ በስልጠናው ላይ ዶ/ር አምላኩ አስረስ የዓባይ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ እንዲሁም አቶ የኋላ ገሠሠ የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተገኝተዋል፡፡ አቶ የኋላ በስልጠናው ላይ እንደተናገሩት የካፒታል...

ዓባይ ባንክ ከፍተኛ አመታዊ ገቢ አስመዘገበ
Post

ዓባይ ባንክ ከፍተኛ አመታዊ ገቢ አስመዘገበ

ዓባይ ባንክ በ2015 በጀት ዓመት 7.1 ቢሊየን ብር ጠቅላላ ገቢ አስመዘገበ። ይህ የተገለፀው የባንኩ የባለአክሲዮኖች ዓመታዊ 14ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በአዲስ አበባ ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል ዛሬ በተካሄደበት ወቅት ነዉ። በጉባዔው ላይ የዓባይ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር አምላኩ አስረስ የባንኩ ጠቅላላ የተቀማጭ ገንዘብ የ29 በመቶ ዓመታዊ ዕድገት በማስመዝገብ ብር 41.8 ቢሊዮን መድረሱን ገልጸዋል፡፡ ባንኩ የደንበኞቹን...

ዓባይ ባንክ የ2016 1ኛ ሩብ ዓመት የሥራ አመራር አባላት ስብሰባ አካሄደ
Post

ዓባይ ባንክ የ2016 1ኛ ሩብ ዓመት የሥራ አመራር አባላት ስብሰባ አካሄደ

ዓባይ ባንክ አ.ማ. የ2016 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አመራር አባላት ስብሰባ በኃይሌ ግራንድ ሆቴል አካሂዷል፡፡ በስብሰባው ላይ አቶ የኋላ ገሠሠ የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በሩብ ዓመቱ ከፍተኛ የሥራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የሥራ አመራሮች የዕውቅና ሠርተፊኬት፣ ማበረታቻ ገንዘብ እና የዋንጫ ሽልማት አበርክተዋል፡፡ የሥራ አቅጣጫም ሰጥተዋል፡፡

ዓባይ ባንክ እና አፍራ አስመጪና ላኪ የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ
Post

ዓባይ ባንክ እና አፍራ አስመጪና ላኪ የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ

ዓባይ ባንክ አ.ማ. ከአፍራ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማኅበር ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት መምሪያ ተጠባባቂ ምክትል ዋና መኮንን አቡበከር ነዚር እና ከአፍራ አስመጪና ላኪ መስራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ካሊድ ሳሌህ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ ባንኩ በሚሰጠው ሰዲቅ -ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት በኩል በበርካታ የፋይናንስ ዘርፎች በትብብር መስራት የሚያስችል እንደሆነ...

ዓባይ ባንክ “ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋይ” የዕውቅና ሽልማት ተበረከተለት
Post

ዓባይ ባንክ “ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋይ” የዕውቅና ሽልማት ተበረከተለት

ዓባይ ባንክ በ2015 ዓ.ም የበጀት ዓመት “ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋይ” በመባል የዕውቅና ሽልማት ተበረከተለት፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር ባዘጋጀዉ የእውቅና ሽልማት ሥነ-ሥርዓት ላይ ባንካችን ለሀገራችን ከፍተኛ ግብር በታማኝነት እና በሀቀኝነት በመክፈሉ የፕላቲኒየም ደረጃ እውቅና ተሰጥቶታል፡፡ ዓባይ ባንክ የሀገር እና የኮርፖሬት ማህበራዊ ኃላፊነቱን ከመወጣት አንጻር ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ይገኛል፡፡

ዓባይ ባንክ 7ኛውን ዙር “ይቆጥቡ፤ ይቀበሉ፤ ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” ፕሮግራም አስጀመረ
Post

ዓባይ ባንክ 7ኛውን ዙር “ይቆጥቡ፤ ይቀበሉ፤ ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” ፕሮግራም አስጀመረ

ዓባይ ባንክ አ.ማ. ከነሐሴ 26/2015 ዓ.ም. እስከ ጥር 10/2016 ዓ.ም. የሚቆየውን 7ኛ ዙር “ይቆጥቡ፤ ይቀበሉ፤ ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” ፕሮግራም በይፋ አስጀምሯል፡፡ ደንበኞች ከብር 250.00 ጀምረው ሲቆጥቡ፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸው ከውጭ አገር የላኩላቸውን ገንዘብ በዓባይ ባንክ ሲቀበሉ ወይም ሲመዝሩ ተሸላሚ በሚያደርጋቸው የዕጩ ዕድለኞች ዝርዝር ውስጥ እንደሚገቡ ታውቋል፡፡ ለሽልማት የቀረቡ ዕጣዎች ዝርዝር፡-1ኛ ዕጣ፡ ዘመናዊ የቤት አውቶሞቢል2ኛ ዕጣ፡ በርካታ ፍሪጆች3ኛ...

የዓባይ ባንክ የሸሪዓ አማካሪ ቦርድ አባላት ከቅርንጫፍ ሥራ አሥኪያጆች ጋር የሥልጠና እና ምክክር መድረክ አካሄዱ
Post

የዓባይ ባንክ የሸሪዓ አማካሪ ቦርድ አባላት ከቅርንጫፍ ሥራ አሥኪያጆች ጋር የሥልጠና እና ምክክር መድረክ አካሄዱ

የዓባይ ባንክ አ.ማ. የሸሪዓ አማካሪ ቦርድ አባላት ከቅርንጫፍ ሥራ አሥኪያጆች ጋር የሁለት ቀናት የሥልጠና እና የምክክር መድረክ በአምባሳደር ሆቴል አካሂደዋል፡፡ በመድረኩ ላይ የዓባይ ባንክ የሸሪዓ አማካሪ ቦርድ ሰብሳቢ ኡስታዝ አብዱልመናን ከበደ፣ የሸሪዓ አማካሪ ቦርድ አባል ኡስታዝ ባህሩ ዑመር እና የሸሪዓ አማካሪ ቦርድ አባል ሼህ ሰዒድ ኪያር ተገኝተው ከታሳታፊዎች ለተሰነዘሩ ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ አቶ መሐመድ አሕመድ...

ዓባይ ባንክ አ.ማ እና ሳፋሪኮም ኤምፔሳ የሥራ ስምምነት ውል ተፈራረሙ
Post

ዓባይ ባንክ አ.ማ እና ሳፋሪኮም ኤምፔሳ የሥራ ስምምነት ውል ተፈራረሙ

ዓባይ ባንክ አ.ማ ከሳፋሪኮም ኤምፔሳ ጋር ስትራቲጂክ የሥራ አጋር በመሆን አብረው ለመሥራት  የሥራ  ስምምነት ውል ተፈራረሙ፡፡ በስምምነቱም መሰረት ዓባይ ባንክ የሳፋሪኮም ኤምፔሳ ሱፐር ኤጀንት በመሆን የሞባይል ባንኪንግ እና የኤጀንት ባንኪንግ ሥራዎችን በተቀላጠፈ ሁኔታ ማሳለጥ እንዲሁም ደንበኞች ከዓባይ ባንክ ሒሳባቸው ወደ ኤምፔሳ ሒሳባቸው ወይም ከኤምፔሳ ሒሳባቸው ወደ ከዓባይ ባንክ ሒሳባቸው ገንዘብ ማስተላለፍ እንዲችሉ፣ የአገልግሎት ክፍያዎችን እንዲከፍሉ፣ የሒሳብ...

ዓባይ ባንክ የ2016 ዓ.ም. የአዲስ ዓመት ባዛር ላይ በመሳተፍ ደንበኞችን በማገልገል ላይ ይገኛል
Post

ዓባይ ባንክ የ2016 ዓ.ም. የአዲስ ዓመት ባዛር ላይ በመሳተፍ ደንበኞችን በማገልገል ላይ ይገኛል

ዓባይ ባንክ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል እና በሚሊኒየም አዳራሽ በተዘጋጁት የ2016 አዲስ ዓመት ዋዜማ ባዛር እና ኤክስፖ ላይ በመሳተፍ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ሴንቸሪ ፕሮሞሽን በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል እንዲሁም ባሮክ ኢቨንት ኦርጋናይዘር በሚሊኒየም አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ ያዘጋጇቸው ሁለቱም ባዛሮች እስከ ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም ለጎብኝዎች ክፍት ሆነው ይቆያሉ፡፡በባዛር ጉብኝትዎ ለሚያስፈልግዎ ማንኛውም የባንክ አገልግሎት በዓባይ ባንክ እንዲገለገሉ ጋብዘንዎታል፡፡

ዓባይ ባንክ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለመንገድ መሰረተ ልማት ግንባታ መሣሪያዎች ግዢ  ድጋፍ እያደረገ ይገኛል
Post

ዓባይ ባንክ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለመንገድ መሰረተ ልማት ግንባታ መሣሪያዎች ግዢ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል

ዓባይ ባንክ አ.ማ. ሁሉን አቀፍ የልማት ሥራዎችን ለመደገፍ ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን በመሥራት ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ከዚሁ ጋር በተገናኘ የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር የልማት ሥራዎችን ለመደገፍ ለከተማ አስተዳደሩ 220 ሚሊየን ብር ብድር ሰጥቷል፡፡ በዚሁ መሰረት የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር በብድሩ የተገዙ የመንገድ መሰረተ ልማት ግንባታ መሣሪያዎች/ማሽኖች/ ተረክቧል፡፡     የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ዓባይ ባንክ ብድሩን በመፍቀድ የልማት አጋርነቱን በተግባር ማረጋገጥ...