Category: <span>ማስታወቂያ</span>

ዓባይ ባንክ እና ላንሴት የሕክምና አገልግሎት የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ
Post

ዓባይ ባንክ እና ላንሴት የሕክምና አገልግሎት የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ

ዓባይ ባንክ አ.ማ. ከላንሴት የሕክምና አገልግሎት ኃ/የተ/የግል ማህበር ጋር መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ የሪቴይል ባንኪንግ ዋና መኮንን አቶ አሰፋ ተፈራ እና የላንሴት የሕክምና አገልግሎት ኃ/የተ/የግል ማህበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሄኖክ ሰይፈ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የላንሴት የሕክምና አገልግሎት ኃ/የተ/የግል ማህበር ሠራተኞች የቤት እና መኪና መግዣ እንዲሁም...

ዓባይ ባንክ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ድጋፍ አደረገ
Post

ዓባይ ባንክ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ድጋፍ አደረገ

ዓባይ ባንክ አ.ማ. የ2015 ዓ.ም አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የገንዘብ ድጋፍና የምሳ ግብዣ ፕሮግራም አካሂዷል። ዓባይ ባንክ የኮርፖሬት ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በበርካታ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በንቃት እየተሳተፈ ሲሆን፣ በዛሬው ዕለትም ለመቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ከምሳ ግብዣው በተጨማሪ የ2,111,810.00 (ሁለት ሚሊየን አንድ መቶ አስራ አንድ ሺህ ስምንት መቶ...

ዓባይ ባንክ፣ የገቢዎች ሚኒስቴር እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ
Post

ዓባይ ባንክ፣ የገቢዎች ሚኒስቴር እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ

ዓባይ ባንክ አ.ማ፣ የገቢዎች ሚኒስቴር እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የኤሌክትሮኒክስ ግብር አሰባሰብ ሥርዓትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ የኋላ ገሠሠ፣ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ሶካ ተፈራርመዋል፡፡ በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ላይ አቶ የኋላ ገሠሠ እንደተናገሩት የዓባይ ባንክ...

በዓባይ ባንክ በኩል የፐብሊክ ባስ ትራንስፖርት ክፍያ መፈጸም ተጀመረ
Post

በዓባይ ባንክ በኩል የፐብሊክ ባስ ትራንስፖርት ክፍያ መፈጸም ተጀመረ

ዓባይ ባንክ አ.ማ. እና ፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት አድርገዋል፡፡ ስምምነቱ የአገር አቋራጭ የጉዞ ትኬት ክፍያን በዓባይ ባንክ ሞባይል ባንኪንግ እንዲሁም በቅርንጫፎች በኩል በሂሳብ ወይም በጥሬ ገንዘብ መፈጸም የሚያስችል ነው፡፡ በዚህ መሰረት አገልግሎቱ መነሻውን ከአዲስ አበባ በማድረግ ወደ ባሕርዳር፣ ጎንደር፣ ደብረማርቆስ፣ ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ ጅማ፣ ነቀምቴ፣ ሚዛን ተፈሪ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ባሌ...

ዓባይ ባንክ የአምስት ዓመታት ስትራቴጂ ዕቅድ ማዘጋጀት ጀመረ
Post

ዓባይ ባንክ የአምስት ዓመታት ስትራቴጂ ዕቅድ ማዘጋጀት ጀመረ

ዓባይ ባንክ እየሰራበት የሚገኘውን ስትራቴጂ ዕቅድ በማጠናቀቅ ከ2023/24- 2027/28 ቀጣይ አምስት ዓመታት የሚገለገልበትን ስትራቴጂ ዕቅድ ዝግጅት ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መድረክ አካሂዷል፡፡ የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ የኋላ ገሠሠ መድረኩን በይፋ አስጀምረዋል፡፡   አቶ የኋላ በመድረኩ እንደገለጹት ስትራቴጂ ዕቅዱ ዓባይ ባንክ ጊዜው የሚጠይቀውን የደንበኞቹን ፍላጎት በተሻለ መልክ ለሟሟላት የሚያስችል የባንክ አገልግሎቶችን ለማቅረብ እና ይበልጥ በባንክ ኢንደስትሪው...

ዓባይ ባንክ ከኢትዮዳሽ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅት ጋር መስራት ጀመረ
Post

ዓባይ ባንክ ከኢትዮዳሽ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅት ጋር መስራት ጀመረ

ዓባይ ባንክ ኢትዮዳሽ ከተባለ የገንዘብ አስተላለፊ ድርጅት ጋር አብሮ መስራት የሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎችን በማጠናቀቅ የሐዋላ አገልግሎት መቀበል ጀምሯል፡፡ ዓባይ ባንክ ከኢትዮዳሽ ጋር አብሮ ለመስራት ያደረገው ስምምነት ዜጎችን ኢመደበኛ በሆነው ገንዘብ የማስተላለፍ ሒደት ላይ ሊያጋጥሟቸው ከሚችሉ ሥጋቶች ለመጠበቅና ከውጭ የሚላኩ የውጭ ምንዛሬዎች መደበኛ በሆኑ የባንኩ ሐዋላ አስተላላፊ ድርጅቶች በመላክ በምንዛሬው በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ አስተዋፅኦ ማበርከት መቻልን...

ዓባይ ባንክ በ2015 የአዲስ ዓመት ባዛር በመሳተፍ ላይ ይገኛል
Post

ዓባይ ባንክ በ2015 የአዲስ ዓመት ባዛር በመሳተፍ ላይ ይገኛል

ዓባይ ባንክ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በተዘጋጀው የ2015 አዲስ ዓመት ዋዜማ ባዛር ላይ በመሳተፍ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ ባንካችን ጎብኝዎች በባዛሩ ላይ የሚያስፈልጋቸውን ማንኛውም የባንክ አገልግሎቶች በመስጠት ላይ ሲሆን፣ በኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት አዘጋጅነት በደማቅ ሁኔታ የተከፈተው ባዛር እስከ ጳጉሜን 05/2014 ዓ.ም ለጎብኝዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡

ዓባይ ባንክ እና የኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ሕብረት የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ
Post

ዓባይ ባንክ እና የኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ሕብረት የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ

ዓባይ ባንክ አ.ማ. ከኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ሕብረት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ሕብረት አባላት እና ሠራተኞች በባንኩ በመቆጠብ የቤት እና መኪና መግዣ እንዲሁም ለተለያዩ ጉዳዮች የሚያስፈልጋቸውን ብድር እንዲያገኙ የሚያስችል ይሆናል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ ተጠባባቂ ዋና – ሪቴል ባንኪንግ መኮንን አቶ ማርቆስ...

ዓባይ ባንክ እና ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ
Post

ዓባይ ባንክ እና ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21/2014 – ዓባይ ባንክ አ.ማ. ከኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ የኋላ ገሠሠ እና የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሠ አሰፋ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. ሠራተኞች...

ዓባይ ባንክ ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ቅርንጫፎችና ቀጠና ጽሕፈት ቤቶች እውቅና ሰጠ
Post

ዓባይ ባንክ ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ቅርንጫፎችና ቀጠና ጽሕፈት ቤቶች እውቅና ሰጠ

ዓባይ ባንክ ለሁለት ቀናት በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል ባካሄደው ዓመታዊ ስብሰባ በ2021/22 በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም ያስመዘገቡ ቅርንጫፎች እና ቀጠና ጽሕፈት ቤቶች ከባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ እና የዳይሬክተሮች የቦርድ አባላት ሽልማታቸውን ተቀብለዋል፡፡ የባህርዳር ቀጠና ጽሕፈት ቤት ባስመዘገበው የላቀ አፈጻጸም የአንደኛ ደረጃ የዋንጫ ተሸላሚ ሲሆን፣ የአዝዋ፣ አምደወርቅ፣ አራትኪሎ፣ ቋራ እና ስታዲየም ቅርንጫፎች የእውቅና ሰርተፊኬት እና የማበረታቻ የገንዘብ...