አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21/2014 – ዓባይ ባንክ አ.ማ. ከኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ የኋላ ገሠሠ እና የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሠ አሰፋ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. ሠራተኞች...