Tag: <span>ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ</span>

ዓባይ ባንክ እና ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ
Post

ዓባይ ባንክ እና ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21/2014 – ዓባይ ባንክ አ.ማ. ከኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ የኋላ ገሠሠ እና የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሠ አሰፋ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. ሠራተኞች...