Tag: <span>የአዲስ-ዓመት-ባዛር</span>

ዓባይ ባንክ የ2016 ዓ.ም. የአዲስ ዓመት ባዛር ላይ በመሳተፍ ደንበኞችን በማገልገል ላይ ይገኛል
Post

ዓባይ ባንክ የ2016 ዓ.ም. የአዲስ ዓመት ባዛር ላይ በመሳተፍ ደንበኞችን በማገልገል ላይ ይገኛል

ዓባይ ባንክ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል እና በሚሊኒየም አዳራሽ በተዘጋጁት የ2016 አዲስ ዓመት ዋዜማ ባዛር እና ኤክስፖ ላይ በመሳተፍ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ሴንቸሪ ፕሮሞሽን በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል እንዲሁም ባሮክ ኢቨንት ኦርጋናይዘር በሚሊኒየም አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ ያዘጋጇቸው ሁለቱም ባዛሮች እስከ ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም ለጎብኝዎች ክፍት ሆነው ይቆያሉ፡፡በባዛር ጉብኝትዎ ለሚያስፈልግዎ ማንኛውም የባንክ አገልግሎት በዓባይ ባንክ እንዲገለገሉ ጋብዘንዎታል፡፡

ዓባይ ባንክ በ2015 የአዲስ ዓመት ባዛር በመሳተፍ ላይ ይገኛል
Post

ዓባይ ባንክ በ2015 የአዲስ ዓመት ባዛር በመሳተፍ ላይ ይገኛል

ዓባይ ባንክ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በተዘጋጀው የ2015 አዲስ ዓመት ዋዜማ ባዛር ላይ በመሳተፍ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ ባንካችን ጎብኝዎች በባዛሩ ላይ የሚያስፈልጋቸውን ማንኛውም የባንክ አገልግሎቶች በመስጠት ላይ ሲሆን፣ በኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት አዘጋጅነት በደማቅ ሁኔታ የተከፈተው ባዛር እስከ ጳጉሜን 05/2014 ዓ.ም ለጎብኝዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡