ዓባይ ባንክ አ.ማ. ከኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ሕብረት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ሕብረት አባላት እና ሠራተኞች በባንኩ በመቆጠብ የቤት እና መኪና መግዣ እንዲሁም ለተለያዩ ጉዳዮች የሚያስፈልጋቸውን ብድር እንዲያገኙ የሚያስችል ይሆናል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ ተጠባባቂ ዋና – ሪቴል ባንኪንግ መኮንን አቶ ማርቆስ...