Tag: <span>የኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ሕብረት</span>

ዓባይ ባንክ እና የኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ሕብረት የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ
Post

ዓባይ ባንክ እና የኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ሕብረት የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ

ዓባይ ባንክ አ.ማ. ከኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ሕብረት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ሕብረት አባላት እና ሠራተኞች በባንኩ በመቆጠብ የቤት እና መኪና መግዣ እንዲሁም ለተለያዩ ጉዳዮች የሚያስፈልጋቸውን ብድር እንዲያገኙ የሚያስችል ይሆናል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ ተጠባባቂ ዋና – ሪቴል ባንኪንግ መኮንን አቶ ማርቆስ...