Tag: <span>የኢትዮ – ቻምበር</span>

ዓባይ ባንክ በ12ኛው የኢትዮ – ቻምበር ዓለምአቀፍ የንግድ ትርዒት በመሳተፍ ላይ ይገኛል
Post

ዓባይ ባንክ በ12ኛው የኢትዮ – ቻምበር ዓለምአቀፍ የንግድ ትርዒት በመሳተፍ ላይ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26/2014 – ዓባይ ባንክ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በተዘጋጀው በ12ኛው የኢትዮ – ቻምበር ዓለምአቀፍ የንግድ ትርዒትና ባዛር ላይ በመሳተፍ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ የንግድ ትርዒቱን በይፋ የከፈቱት የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ ዓባይ ባንክ በኤግዚቢሽን ማዕከል እየሰጠ የሚገኘውን አገልግሎት ጎብኝተዋል። የንግድ ትርዒቱ ምርቶችንና አገልገግሎቶችን በማስተዋወቅ ለኢንዱስትሪ ልማት ዕድገት እና ለንግድ...