Tag: <span>ገና ኤግዚቢሽን እና ባዛር</span>

ዓባይ ባንክ በገና ኤግዚቢሽን እና ባዛር በመሳተፍ ላይ ይገኛል
Post

ዓባይ ባንክ በገና ኤግዚቢሽን እና ባዛር በመሳተፍ ላይ ይገኛል

ዓባይ ባንክ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በተዘጋጀው የ2015 የገና ባዛር ላይ በመሳተፍ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ ባንካችን ጎብኝዎች በባዛሩ ላይ የሚያስፈልጋቸውን ማንኛውም የባንክ አገልግሎቶች በመስጠት ላይ ሲሆን መጥተው እንዲጎበኙን ጋብዘንዎታል፡፡ በኤግዚቢሽን ማዕከልና ዲሲቲ ኢንተርቴይንመንት አዘጋጅነት በደማቅ ሁኔታ የተከፈተው ባዛር እስከ ታኅሣሥ 28/2015 ዓ.ም ለጎብኝዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡