Tag: <span>22ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ጨዋታ</span>

ዓባይ ባንክ በ22ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ውጤት በመገመት ሽልማት የሚያስገኝ ውድድር አዘጋጀ
Post

ዓባይ ባንክ በ22ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ውጤት በመገመት ሽልማት የሚያስገኝ ውድድር አዘጋጀ

ዓባይ ባንክ አ.ማ. በ22ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ጋር በተገናኘ በባንኩ የማህበራዊ ገጾች ላይ ጥያቄዎችን በማቅረብ ትክክለኛውን ውጤት በመገመት የሚያሸልም ውድድር አዘጋጅቷል፡፡ በውድድሩ የሩብ ፍጻሜ፣ ግማሽ ፍጻሜ እና የፍጻሜ ጨዋታዎች ላይ ቀድመው ውጤቱን በትክክል የገመቱ ተሳታፊዎች ተሸላሚ የሚሆኑ ሲሆን፣ አሸናፊዎቹ ከ2ሺህ ብር እስከ 12 ሺህ ብር መጠን ያለው የዓባይ ባንክ ካርድ ሽልማት ይበረከትላቸዋል፡፡ ተሳታፊዎች ግምታቸውን...