የባንኩን ኤ.ቲ.ኤም. (የመክፍያ ማሽን) በመጠቀም ደንበኞች በማንኛውም ስፍራ እና ጊዜ እንዲሁም በማንኛውም ባንክ የገንዘብ መክፈያ ማሽን ገንዘባቸውን በካርድ ማንቀሳቀስና ግብይት መፈፀም የሚያስችላቸው አገልግሎት ነው፡፡
የዓባይ ካርድን በመጠቀም የሚከተሉትን አገልግሎቶች ያገኛሉ፡፡