ዓባይ ባንክ አ.ማ ከታህሳስ 20/2014 ዓ.ም ጀምሮ የባንኩን 5ኛ ዙር የይመንዝሩ ፣ ይቀበሉ ፣ ይሸለሙ ፕሮግራም በይፋ መጀመሩን ሲያበስር በታላቅ ደስታ ነው፡፡
በፕሮግራሙም ፣
- 1ኛ ዕጣ ፡ ዘመናዊ የቤት አውቶሞቢል
- 2ኛ ዕጣ ፡ በርካታ ሳምሰንግ ፍሪጆች
- 3ኛ ዕጣ ፡ በርካታ ሳምሰንግ 32 ኢንች ቴሌቭዥኖች
- 4ኛ ዕጣ ፡ በርካታ ቶሺባ ላፕቶፖች
- 5ኛ ዕጣ ፡ ሳምሰንግ ሞባይል ቀፎዎች ለሽልማት የቀረቡ ሲሆን ደንበኞች ከተጠቀሰው ቀን ጀምሮ በአቅራቢያቸው በሚገኙ ከ 335 በላይ በሆኑ የባንኩ ቅርንጫፎች አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ስንገልፅ በደስታ ነው፡፡
በፕሮግራሙ ላይ ያለዎትን ማንኛውም ጥያቄ በባንካችን አጭር የደንበኞች አገልግሎት ቁጥር 8834 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ዓባይ፣ ታማኝ አገልጋይ !
Leave a Reply