Tag: <span>ዓባይ ባንክ፣ ጉምሩክ ኮሚሽን</span>

ዓባይ ባንክ በጉምሩክ ኮሚሽን ዕውቅና ተሰጠው
Post

ዓባይ ባንክ በጉምሩክ ኮሚሽን ዕውቅና ተሰጠው

ዓባይ ባንክ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የልዩ መብት መታወቂያ የምስክር ወረቀት መጋቢት 26/2015 ዓ.ም በስካይላይት ሆቴል በተከናወነ የእውቅና አሰጣጥ ፕሮግራም ተቀብሏል፡፡ የልዩ መብት መታወቂያ የምስክር ወረቀቱን የዓባይ ባንክ የዋና ሥራ አስፈጻሚ ከፍተኛ አማካሪ ወ/ሮ እመቤት ስጦታው ከገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ ተቀብለዋል፡፡ በመርሃግብሩ ባንኮች፣ ኢንሹራንሶች፣ አስመጪዎች፣ ላኪዎች፣ አምራቾች እና የጉምሩክ አስተላላፊዎች በአጠቃላይ 193 ከፍተኛ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች...