የዓባይ ባንክ የ2021/22 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀምን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል፡፡ አቶ ወንድይፍራው ታደሰ የዓባይ ባንክ የስትራቴጂ እና ማርኬቲንግ ዋና መኮንን መግለጫውን የሰጡ ሲሆን÷ በመግለጫቸውም ባንኩ በሁሉም የስራ አፈፃፀም መለኪያዎች ከፍተኛ ውጤት እንዳስመዘገበ ገልፃዋል፡፡ ህዳር 10 ቀን 2015 ዓ.ም ተካሂዶ በነበረው የባለአክሲዮኖች 13ኛ መደበኛ እና 7ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ የባንኩን ካፒታል ወደ ብር...