Tag: <span>ዓባይ ባንክ – ጋዜጣዊ መግለጫ</span>

ዓባይ ባንክ ካፒታሉን ወደ 12 ቢሊዮን ብር ከፍ ለማድረግ ወሰነ
Post

ዓባይ ባንክ ካፒታሉን ወደ 12 ቢሊዮን ብር ከፍ ለማድረግ ወሰነ

የዓባይ ባንክ የ2021/22 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀምን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል፡፡ አቶ ወንድይፍራው ታደሰ የዓባይ ባንክ የስትራቴጂ እና ማርኬቲንግ ዋና መኮንን መግለጫውን የሰጡ ሲሆን÷ በመግለጫቸውም ባንኩ በሁሉም የስራ አፈፃፀም መለኪያዎች ከፍተኛ ውጤት እንዳስመዘገበ ገልፃዋል፡፡ ህዳር 10 ቀን 2015 ዓ.ም ተካሂዶ በነበረው የባለአክሲዮኖች 13ኛ መደበኛ እና 7ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ የባንኩን ካፒታል ወደ ብር...