Tag: <span>የሲስተም ማሻሻያ</span>

ለውድ ደንበኞቻችን በሙሉ፣
Post

ለውድ ደንበኞቻችን በሙሉ፣

ዓባይ ባንክ አ.ማ. ዘመኑ የደረሰበትን የቴክኖሎጂ ግብዓት በመጠቀም የአገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ለማዘመን እና የተቀላጠፈ የደንበኞች አገልግሎትን ለመስጠት ቅዳሜ የካቲት 9/2016 ዓ.ም. የሲስተም ማሻሻያ ሥራ ያከናውናል፡፡በመሆኑም ከላይ በተጠቀሰው ቀን አገልግሎት የማንሰጥ መሆኑን ለውድ ደንበኞቻችን በታላቅ አክብሮት እናሳውቃለን፡፡ ዓባይ – ታማኝ አገልጋይ!