የዓባይ ባንክ አ.ማ. የሸሪዓ አማካሪ ቦርድ አባላት ከቅርንጫፍ ሥራ አሥኪያጆች ጋር የሁለት ቀናት የሥልጠና እና የምክክር መድረክ በአምባሳደር ሆቴል አካሂደዋል፡፡ በመድረኩ ላይ የዓባይ ባንክ የሸሪዓ አማካሪ ቦርድ ሰብሳቢ ኡስታዝ አብዱልመናን ከበደ፣ የሸሪዓ አማካሪ ቦርድ አባል ኡስታዝ ባህሩ ዑመር እና የሸሪዓ አማካሪ ቦርድ አባል ሼህ ሰዒድ ኪያር ተገኝተው ከታሳታፊዎች ለተሰነዘሩ ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ አቶ መሐመድ አሕመድ...