የዓባይ ባንክ የዋና መሥሪያ ቤት ህንጻ የዋናው ግንብ ግንባታ መደምደሚያ ሥራ በትላንትናው ዕለት መጠናቀቁን አብስሯል፡፡ በዕለቱ የዓባይ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ የከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት፣ የህንጻው ግንባታ ተቋራጭ እና አማካሪ ተገኝተው ህንጻው የደረሰበትን ወሳኝ የግንባታ ምዕራፍ ጎብኝተዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ አቶ የኋላ ገሠሠ የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ባንኩ እያስገነባ የሚገኘው ግዙፍ የዋና መሥሪያ ቤት...