Tag: <span>የውል ስምምነት</span>

ዓባይ ባንክ እና አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ
Post

ዓባይ ባንክ እና አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ

ዓባይ ባንክ አ.ማ እና አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የውል ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል፡፡ስምምነቱን የዓባይ ባንክ የባሕር ዳር ቀጠና ጽሕፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ ሲሳይ ጸጋዬ እና የአሚኮ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሙሉቀን ሰጥዬ ተፈራርመዋል፡፡ስምምነቱ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ሠራተኞች የቤትና የመኪና መግዣ እንዲሁም ለተለያዩ ጉዳዮች የሚያስፈልጋቸውን ብድር ከባንኩ እንዲያገኙ የሚያስችል ይሆናል፡፡ዓባይ ባንክ አገልግሎቱን በመስፋፋት ደንበኞቹን...