የዓባይ ባንክ አ.ማ. ከፍተኛ የሥራ አመራሮች በግንባታ ላይ የሚገኘውን የባንኩን ግዙፍ ሕንጻ ግንባታ ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ላይ አቶ የኋላ ገሠሠ የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚን ጨምሮ ሌሎች የባንኩ ከፍተኛ የሥራ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ አቶ የኋላ በጉብኝቱ ላይ እንደተናገሩት የሕንጻው ግንባታ በወሳኝ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ ጠቅሰው፣ ግንባታውን በፍጥነት ለማጠናቀቅ ግንባታውን እያከናወነ ካለው ቻይና ው ይ ኃ/የተ ተቋራጭ ድርጅት...