Tag: <span>የዳይሬክተሮች ቦርድ</span>

ዓባይ ባንክ ነባር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላቱን በክብር ሸኘ
Post

ዓባይ ባንክ ነባር የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላቱን በክብር ሸኘ

ዓባይ ባንክ አ.ማ. ባንኩን ላለፉት ዓመታት ሲያገለግሉ የነበሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን በሀያት ሪጀንሲ ሆቴል ባዘጋጀው ዝግጅት ሽኝት አድርጓል። ባንኩን በዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢነት ሲያገለግሉ የቆዩት ወ/ሮ ኢትዮጵያ ታደሠ እና ሶስት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ሽኝት ተደርጎላቸዋል። በኘሮግራሙ ላይ የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ የኋላ ገሠሠ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላቱ ለባንኩ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ምስጋና አቅርበዋል። የዕለቱ የክብር...