ዓባይ ባንክ አ.ማ. ባንኩን ላለፉት ዓመታት ሲያገለግሉ የነበሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን በሀያት ሪጀንሲ ሆቴል ባዘጋጀው ዝግጅት ሽኝት አድርጓል። ባንኩን በዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢነት ሲያገለግሉ የቆዩት ወ/ሮ ኢትዮጵያ ታደሠ እና ሶስት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ሽኝት ተደርጎላቸዋል። በኘሮግራሙ ላይ የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ የኋላ ገሠሠ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላቱ ለባንኩ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ምስጋና አቅርበዋል። የዕለቱ የክብር...