Tag: <span>የጋራ ሥራ ስምምነት</span>

ዓባይ ባንክ፣ የኢትዮጵያ መድሐኒት ፋብሪካ እና ሜድቴክ የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ
Post

ዓባይ ባንክ፣ የኢትዮጵያ መድሐኒት ፋብሪካ እና ሜድቴክ የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ

ዓባይ ባንክ አ.ማ፣ የኢትዮጵያ መድሐኒት ፋብሪካ አ.ማ. (ኢመፋ) እና ሜድቴክ ኢትዮጵያ ኃ.የተ.የግ ማህበር በዓባይ ሰዲቅ – ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎቶችን በመጠቀም በጋራ መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ክፍል ዳይሬክተር አቶ አቡበከር ነዚር፣ የኢመፋ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሽመልስ ማሙዬ እና የሜድቴክ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሰለሞን ንጉሴ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የኢመፋ...

ዓባይ ባንክ እና ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ
Post

ዓባይ ባንክ እና ኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21/2014 – ዓባይ ባንክ አ.ማ. ከኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ የኋላ ገሠሠ እና የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሠ አሰፋ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የኤስድሮስ ኮንስትራክሽን ንግድና ኢንዱስትሪ አ.ማ. ሠራተኞች...