ዓባይ ባንክ አ.ማ. ከነሐሴ 26/2015 ዓ.ም. እስከ ጥር 10/2016 ዓ.ም. የሚቆየውን 7ኛ ዙር “ይቆጥቡ፤ ይቀበሉ፤ ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” ፕሮግራም በይፋ አስጀምሯል፡፡ ደንበኞች ከብር 250.00 ጀምረው ሲቆጥቡ፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸው ከውጭ አገር የላኩላቸውን ገንዘብ በዓባይ ባንክ ሲቀበሉ ወይም ሲመዝሩ ተሸላሚ በሚያደርጋቸው የዕጩ ዕድለኞች ዝርዝር ውስጥ እንደሚገቡ ታውቋል፡፡ ለሽልማት የቀረቡ ዕጣዎች ዝርዝር፡-1ኛ ዕጣ፡ ዘመናዊ የቤት አውቶሞቢል2ኛ ዕጣ፡ በርካታ ፍሪጆች3ኛ...