አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16/2014- ዓባይ ባንክ ለዳሽን ቢራ አ.ማ. ሠራተኞች የቤት እና መኪና መግዣ እንዲሁም ለተለያዩ ጉዳዮች የሚያስፈልጋቸውን ብድር ከባንኩ እንዲያገኙ የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ የኋላ ገሠሠ እና የዳሽን ቢራ አ.ማ. ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሚስተር ማሪዮ ቫን ገርደር በተገኙበት በሐያት ሪጀንሲ ሆቴል በዛሬው ዕለት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ዓባይ ባንክ አገልግሎቱን በማስፋፋት ደንበኞቹን የሚመጥኑ የተለያዩ...