ዓባይ ባንክ በገና ኤግዚቢሽን እና ባዛር ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል

ዓባይ ባንክ በገና ኤግዚቢሽን እና ባዛር ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል

ዓባይ ባንክ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በተዘጋጀው የ2016 የገና ባዛር ላይ በመሳተፍ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡

ጎብኝዎች በባዛሩ ላይ የሚያስፈልጋቸውን ማንኛውም የባንክ አገልግሎቶች በመስጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን መጥተው እንዲጎበኙን ጋብዘንዎታል፡፡

በኤግዚቢሽን ማዕከል እና ሴንቸሪ ፕሮሞሽንና ኤቨንትስ አዘጋጅነት በደማቅ ሁኔታ የተከፈተው ባዛር እስከ ታኅሣሥ 27/2016 ዓ.ም ለጎብኝዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published.