ዓባይ ባንክ በሚሊኒየም አዳራሽ የገና ኤግዚቢሽን እና ባዛር ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል

ዓባይ ባንክ በሚሊኒየም አዳራሽ የገና ኤግዚቢሽን እና ባዛር ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል

ዓባይ ባንክ በሚሊኒየም አዳራሽ በተዘጋጀው የ2016 የገና ባዛር ላይ በመሳተፍ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡

ጎብኝዎች በባዛሩ ላይ የሚያስፈልጋቸውን ማንኛውም የባንክ አገልግሎቶች በመስጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን መጥተው እንዲጎበኙን ጋብዘንዎታል፡፡

በባሮክ ኤቨንት ኦርጋናይዘር አዘጋጅነት በደማቅ ሁኔታ የተከፈተው ባዛር እስከ ታኅሣሥ 27/2016 ዓ.ም ለጎብኝዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published.