ዓባይ ባንክ አ.ማ. ከላንሴት የሕክምና አገልግሎት ኃ/የተ/የግል ማህበር ጋር መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ የሪቴይል ባንኪንግ ዋና መኮንን አቶ አሰፋ ተፈራ እና የላንሴት የሕክምና አገልግሎት ኃ/የተ/የግል ማህበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሄኖክ ሰይፈ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የላንሴት የሕክምና አገልግሎት ኃ/የተ/የግል ማህበር ሠራተኞች የቤት እና መኪና መግዣ እንዲሁም...