ማስታወቂያ, ዜናዓባይ ባንክ የ2016 1ኛ ሩብ ዓመት የሥራ አመራር አባላት ስብሰባ አካሄደDecember 12, 2023December 12, 2023Abay ዓባይ ባንክ አ.ማ. የ2016 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አመራር አባላት ስብሰባ በኃይሌ ግራንድ ሆቴል አካሂዷል፡፡ በስብሰባው ላይ አቶ የኋላ ገሠሠ የዓባይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በሩብ ዓመቱ ከፍተኛ የሥራ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የሥራ አመራሮች የዕውቅና ሠርተፊኬት፣ ማበረታቻ ገንዘብ እና የዋንጫ ሽልማት አበርክተዋል፡፡ የሥራ አቅጣጫም ሰጥተዋል፡፡
Leave a Reply