ዓባይ ባንክ አ.ማ. ለ22ኛው የዓለም ዋንጫ ጨዋታ “ይገምቱ፤ ይሸለሙ” ፕሮግራም አሸናፊዎች የሽልማት አሰጣጥ ሥነ – ሥርዓት ዛሬ አከናውኗል፡፡ በውድድሩ የሩብ ፍጻሜ፣ ግማሽ ፍጻሜ እና ፍጻሜ ጨዋታዎች ትክክለኛ ውጤት በባንኩ የፌስቡክ ገጽ መልዕክት መቀበያ (inbox) ቀድመው በመላክ ለገመቱ አሸናፊዎች ከ2ሺህ ብር እስከ 12ሺህ ብር መጠን ያለው የዓባይ ባንክ ኤቲኤም ካርድ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ አሸናፊዎቹ ሽልማታቸውን ከዓባይ ባንክ...
Category: <span>ማስታወቂያ</span>
ዓባይ ባንክ በገና ኤግዚቢሽን እና ባዛር በመሳተፍ ላይ ይገኛል
ዓባይ ባንክ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በተዘጋጀው የ2015 የገና ባዛር ላይ በመሳተፍ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ ባንካችን ጎብኝዎች በባዛሩ ላይ የሚያስፈልጋቸውን ማንኛውም የባንክ አገልግሎቶች በመስጠት ላይ ሲሆን መጥተው እንዲጎበኙን ጋብዘንዎታል፡፡ በኤግዚቢሽን ማዕከልና ዲሲቲ ኢንተርቴይንመንት አዘጋጅነት በደማቅ ሁኔታ የተከፈተው ባዛር እስከ ታኅሣሥ 28/2015 ዓ.ም ለጎብኝዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡
ዓባይ ባንክ የሥትራቴጂ ዕቅድ ዝግጅት ቡድን የምክክር መድረክ አካሄደ
የዓባይ ባንክ የትራቴጂክ ልማት ቴክኒካል ቡድን በኃይሌ ግራንድ ሆቴል ለስምንት ቀናት የስትራቴጂ ዕቅድ ዝግጅት የምክክር ፕሮግራም አካሂዷል፡፡ አቶ ወንድይፍራው ታደሰ የዓባይ ባንክ የስትራቴጂ እና ማርኬቲንግ ዋና መኮንን በፕሮግራሙ ላይ እንደተናገሩት ባንኩ ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚያዘጋጀው የስትራቴጂ ዕቅድ በሀገሪቱ ያለውን አጠቃላይ የኢኮኖሚ እድገት፣ የባንክ ኢንዱስትሪውን ፈጣን ዕድገት፣ የደንበኞችን ፍላጎት ለማሟላት የሚያስችል፣ ዘመኑን የሚዋጅ፣ ተፎካካሪ እና ውጤታማ...
ዓባይ ባንክ በ22ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ውጤት በመገመት ሽልማት የሚያስገኝ ውድድር አዘጋጀ
ዓባይ ባንክ አ.ማ. በ22ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ጋር በተገናኘ በባንኩ የማህበራዊ ገጾች ላይ ጥያቄዎችን በማቅረብ ትክክለኛውን ውጤት በመገመት የሚያሸልም ውድድር አዘጋጅቷል፡፡ በውድድሩ የሩብ ፍጻሜ፣ ግማሽ ፍጻሜ እና የፍጻሜ ጨዋታዎች ላይ ቀድመው ውጤቱን በትክክል የገመቱ ተሳታፊዎች ተሸላሚ የሚሆኑ ሲሆን፣ አሸናፊዎቹ ከ2ሺህ ብር እስከ 12 ሺህ ብር መጠን ያለው የዓባይ ባንክ ካርድ ሽልማት ይበረከትላቸዋል፡፡ ተሳታፊዎች ግምታቸውን...
የዓባይ ባንክ ሠራተኞች ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀንን አከበሩ
የዓባይ ባንክ አ.ማ. ሠራተኞች በየዓመቱ ህዳር 30 የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በግራንድ ፓላስ ሆቴል በፓናል ውይይት አክብረዋል።
ዓባይ ባንክ ካፒታሉን ወደ 12 ቢሊዮን ብር ከፍ ለማድረግ ወሰነ
የዓባይ ባንክ የ2021/22 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀምን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል፡፡ አቶ ወንድይፍራው ታደሰ የዓባይ ባንክ የስትራቴጂ እና ማርኬቲንግ ዋና መኮንን መግለጫውን የሰጡ ሲሆን÷ በመግለጫቸውም ባንኩ በሁሉም የስራ አፈፃፀም መለኪያዎች ከፍተኛ ውጤት እንዳስመዘገበ ገልፃዋል፡፡ ህዳር 10 ቀን 2015 ዓ.ም ተካሂዶ በነበረው የባለአክሲዮኖች 13ኛ መደበኛ እና 7ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ የባንኩን ካፒታል ወደ ብር...
ዓባይ ባንክ፣ የኢትዮጵያ መድሐኒት ፋብሪካ እና ሜድቴክ የጋራ ሥራ ስምምነት ተፈራረሙ
ዓባይ ባንክ አ.ማ፣ የኢትዮጵያ መድሐኒት ፋብሪካ አ.ማ. (ኢመፋ) እና ሜድቴክ ኢትዮጵያ ኃ.የተ.የግ ማህበር በዓባይ ሰዲቅ – ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎቶችን በመጠቀም በጋራ መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የዓባይ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ክፍል ዳይሬክተር አቶ አቡበከር ነዚር፣ የኢመፋ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሽመልስ ማሙዬ እና የሜድቴክ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሰለሞን ንጉሴ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የኢመፋ...
ዓባይ ባንክ በባህርዳር ከተማ የደንበኞች ውይይት አደረገ
ዓባይ ባንክ በባህር ዳር ከተማ ከሚገኙ ደንበኞች ጋር አገልግሎት አሰጣጥ እና አጠቃላይ የባንኩን ሥራ አፈጻጸም በተመለከተ ውጤታማ ውይይት በአቫንቲ ሆቴል አከናውኗል፡፡ በውይይቱ ላይ የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ የኋላ ገሠሠ ባንኩ አሁን ለደረሰበት ደረጃ ደንበኞች ከባንኩ ጋር አብረው በመስራት ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን÷ በቀጣይም ባንኩ በተለየ መልኩ የደንበኞች ፍላጎትን የሚመጥኑ አገልግሎቶችን እንዲሁም ቀልጣፋና ፈጣን...